Services

ዘወትር እሁድ፣ ቅዱስ ገብርኤል እለት ወር በገባ በ19ኛው ቀን፣ የአባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት እለት ወር በገባ በ24ኛው ቀን እና በዓመት በዓላት ጊዜ ፣ በዓበይት በዓላት፣ በጾመ ፍልሰታ፣ በንግሥ በዓላት እና በሌሎች በዓላት ጊዜየቅዳሴ አገልግሎትና የማኅሌት/የሰዓታት አገልግሎት ያለማቋረጥ ይሰጣል። በቤተክርሰቲያናችን በሳምንት 2 ቀናት ረቡዕ ከምሽቱ 7 pm ጀምሮ እና እሁድ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ይሰጣል። በቤተክርስቲያናችን በየዓመቱ ከ100 በላይ ሕጻናት ክርስትና ይነሳሉ። የሥርዓተ ተክሊል እና ጸሎተ ፍትሐት አገልግሎትም እንዲሁ ይፈጸማል።


Sunday School for kids and Deacon

በአትላንታ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ  ሊቀብርሃናት ተመስገን የአብነት ትምህርት ዲያቆናትን ሲያስተምሩ::


Projects

At this moment the biggest project that we are working on is the renovation of our church.

እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅ!

Instagram